Training was provided to teachers on research ethics.

(December / 2024 Public and International Relations)Mekdela Amba University, in collaboration with the Ministry of Education, provided a two-days training on research ethics to the researchers of the two campuses from December 16-17, 2024.The aim of the training was to increase the capacity of researchers to conduct problem-solving research, focus on long-term research projects that […]

Continue Reading

A sports gym center is being established at Mekdela Amba University.

(November 2024 Public and International Relations)One of the 28 departments opened by Mekdela Amba University is the Department of Sports Science. Due to the lack of a Sports Science Center at the university, students hade gone to other universities to study practical courses. The idea behind establishing this Sports Science Center is to address this […]

Continue Reading

የተቀናጀ ሞዴል የተፋሰስ ልማት ስራ በደንበሽ አፋፍ ጀማ እየተከናወነ ነው፡፡

(ጥቅምት /2017 ዓ.ም ህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ እና በለጋምቦ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት የጋራ ትብብር እየለማ የሚገኘው የደንበሽአፋፍ ጀማ ሞዴል የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ፕሮጀክቱ በ2012 ዓ.ም ቢጀመርምበሰሜኑ ጦርነት ምክኒያት ተቋርጦ የቆየ ሲሆን በ2015 ዓ.ም በአዲስ ወደ ስራ እንዲገባ ተደርጓል፡፡የፕሮጀክቱ የስምምነት ጊዜ ለአምስት አመት የሚቆይ ነው፡፡ ይህ የተቀናጀ ሞዴል የተፋሰስ ልማት 200ሄክታር […]

Continue Reading

የ2017 ዓ.ም የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የጥናት ትልሞች ላይ ግምገማ ተካሄደ፡፡

የ2017 ዓ.ም የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት የጥናት ትልሞች ላይ ግምገማ ተካሄደ፡፡ የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ መካነ ሰላም ግቢ የ2017 ዓ.ም የምርምርና ማህበረሰብ አግልግሎት በማህበራዊ ሳይንስና ሂዩማኒቲስ ኮሌጅ፣ በንግድና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ መምህራን ባቀረቧቸው 10 ፕሮፖዛሎች ላይ በቀን 26/10/2016ዓ.ም ግምገማ አካሂዷል፡፡ በሁለት መድረክ በተመራው የፕሮፖዛሎች ግምገማ ላይ የተገኙት የግቢው ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር አቶ አብዱሮህማን አወል በመክፈቻ ንግግራቸው በ2017 ዓ.ም ከምንሰራቸው […]

Continue Reading

በምርምር ትልሞች ላይ የውስጥ ግምገማ ተደረገ

በምርምር ትልሞች ላይ የውስጥ ግምገማ ተደረገ ሰኔ 24/20 ዓ.ም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ምርምር፣ህትመትና ስነምግባር ስርፀት ዳይሬክቶሬት በ2017 ዓ.ም የስራ ዘመን ወደ ተግባር የሚገቡ የምርምር ትልሞች ተዘጋጅተው ወደ ስራ ክፍሉ እንዲቀርቡ ለተመራማሪዎች ባቀረበው ጥሪ መሰረት 112 የምርምር፣ የማህበረሰብ አገልግሎትና የቴክኖሎጂ ትልሞች ቀርበዋል፡፡ የምርምር፣ህትመትና ስነምግባር ስርፀት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አገኝ ሽበሺ (ዶ/ር) የውስጥ ግምገማ […]

Continue Reading

በመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ ለተመረጡ መምህራን የ ”R” Software ስልጠና ተሰጠ፡፡

በመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ ለተመረጡ መምህራን የ ”R” Software ስልጠና ተሰጠ፡፡ (ሰኔ/2016ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) የመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ ከተለያዩ ትምህርት ክፍል ለተዉጣጡ 40 መምህራን የ R Software ስልጠና ከግንቦት 29-ሰኔ 3 /2016 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት ከኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዪት በመጡ ከፍተኛ ተመራማሪ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናዉም Setup and configuration, Basic features of R, Getting started […]

Continue Reading

በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል የሴሚናር ጽብረቃ አካሄደ፡ ( ሰኔ 2016 ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኑነት) <<A survey on assessment of performing physical activity habit of Mekdla amba university›› እና ‹‹Medication we all need pilis to every one of us>>በሚሉ ሁለት ርዕሶች ላይ በመምህር ሰለሞን ሃብታሙ እና በመምህር ሰለሞን አሳየ ጥናታዊ ጽሁፍ […]

Continue Reading

ተፈጥሮ ሀብት አያያዝ ትምህርት ክፍል የሴሚናር ጽብረቃ አካሄደ (ግንቦት 21/2016 የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) የግብርና ና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ የተፈጥሮ ሃብት አያያዝ ትምህርት ክፍል ‹‹Future Hydrology of the Upper Blue Nile Basin and its Impact on Grand Ethiopian Renaissance Dam water Resources system>> በሚል ርዕስ የኮሌጁ መምህራንና የትምህርት ክፍሉ ተመራቂ ተማሪዎች በተገኙበት በመምህርና ተመራማሪ ካስየ […]

Continue Reading