መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ፣ በአፍሪካ እግር ኳስ ማህበር እና በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ትብብር የመጀመሪያ ደረጃ የእግር ኳስ የአሰልጣኝነት ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡

(ሰኔ 15 /2016ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት)

በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህራን አዘጋጅነት ከአፍሪካ እግር ኳስ ማህበር እና ከኢትዮጵያ እግር ፌደሬሽን ጋር በመተባበር facilitating confederation african de football< D> license coaching training for south wollo zone youth football coaches በሚል ርዕስ የመጀመሪያ ደረጃ የእግር ኳስ የአሰልጣኝነት ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል፡፡

ስልጠናው ከሰኔ 15-25/2016 ዓ.ም ለተከታታይ 11 ቀናት የሚሰጥ ይሆናል፡፡

የዩኒቨርሲቲው አካዳሚክ፣ምርምር፣ቴክኖሎጅ ሽግግር እና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ስለሺ አቢ (ዶክተር) ባደረጉት የመክፈቻ ንግግር የስልጠናው አላማ የእግር ኳስ የአሰልጣኝነት አቅምን በማጎልበት ሀገር የሚያስጠሩ ወጣቶችን ማፍራት መቻል በመሆኑ ስጠናውን በትኩረት እንድከታተሉ ለሰልጣኖች ያሳሰቡ ሲሆን የሚስፈልጋቸውንም ድጋፍ ለማድረግም ዝግጁ መሆናቸውን ገልፀዋል፡፡

By the collaboration Mekdela Amba University, the African Football Association and the Ethiopian Football Federation.First-level football coaching training has been started.

(June 15/ 2016 public and international relations)

Prepared by the teachers of the department of Sports Science at Mekdela Amba University in collaboration with the African Football Association and the Ethiopian Football Federation, first-level football coaching training has been started under the title of ‹facilitating confederation african de football <D> license coaching training for south wollo zone youth football coaches.›

The training will be given for 11 consecutive days from June 15-25/2016.

ለወቅታዊ አና ታማኝ መረጃወች

website- https://mkau.edu.et/

fakebook- https://www.facebook.com/Mekdela.Amba.University

twitter- https://twitter.com/mekdela_amba

LinkedIn- http://linkedin.com/company/mekdela-amba-university-mau

YouTube- https://www.youtube.com/channel/UCqWmoX39VBK8Augft6tZiEAከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

All reactions:

62Degu Abate and 61 others

Leave a Comment