መቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ፣ በአፍሪካ እግር ኳስ ማህበር እና በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን ትብብር የመጀመሪያ ደረጃ የእግር ኳስ የአሰልጣኝነት ስልጠና መሰጠት ተጀመረ፡፡ (ሰኔ 15 /2016ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል መምህራን አዘጋጅነት ከአፍሪካ እግር ኳስ ማህበር እና ከኢትዮጵያ እግር ፌደሬሽን ጋር በመተባበር facilitating confederation african de football< D> license coaching…

Read More

በመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ ለተመረጡ መምህራን የ ”R” Software ስልጠና ተሰጠ፡፡ (ሰኔ/2016ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) የመቅደላ አምባ ዪኒቨርሲቲ ከተለያዩ ትምህርት ክፍል ለተዉጣጡ 40 መምህራን የ R Software ስልጠና ከግንቦት 29-ሰኔ 3 /2016 ዓ.ም ለአምስት ተከታታይ ቀናት ከኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዪት በመጡ ከፍተኛ ተመራማሪ ስልጠና ተሰጥቷል፡፡ ስልጠናዉም Setup and configuration, Basic features of R, Getting started…

Read More

በተፈጥሮና ቀመር ሳይንስ ኮሌጅ የስፖርት ሳይንስ ትምህርት ክፍል የሴሚናር ጽብረቃ አካሄደ፡ ( ሰኔ 2016 ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኑነት) <<A survey on assessment of performing physical activity habit of Mekdla amba university›› እና ‹‹Medication we all need pilis to every one of us>>በሚሉ ሁለት ርዕሶች ላይ በመምህር ሰለሞን ሃብታሙ እና በመምህር ሰለሞን አሳየ ጥናታዊ ጽሁፍ…

Read More

The department of physics held a seminar (May 30/2016 Public and International Relations) A review article by a teacher and researcher in the physics department of the College of Natural and Computational Science with the title “Nano materials: An overview of synthesis, classification, characterization, and applications” in the presence of the college’s teachers and students.…

Read More

ሀገር ፍቅር ለብሄራዊ ማንነት ግንባታ እንድሁም ባህል ፣ አብሮነት ናልማት በሰነ- ቃላዊ ግጥሞች በሚሉ ፅንሰ ሃሳቦች ፅብረቃ ተካሄደ። ( ግንቦት 28/2016ዓም የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) በመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ የማህበራዊ ሳይንስ ና ስነ ሰብ ኮሌጅ ስር በፖለቲካል ሳይንስ እና በአማረኛ ቋንቋና ስነ ፅሁፍ ትምህርት ክፍሎች የተዘጋጀ የሀገር ፍቅር ለብሄራዊ ማንነት ግንባታ እንድሁም ባህል ፣ አብሮነት ናልማት…

Read More

ተፈጥሮ ሀብት አያያዝ ትምህርት ክፍል የሴሚናር ጽብረቃ አካሄደ (ግንቦት 21/2016 የህዝብና አለም አቀፍ ግንኙነት) የግብርና ና ተፈጥሮ ሃብት ኮሌጅ የተፈጥሮ ሃብት አያያዝ ትምህርት ክፍል ‹‹Future Hydrology of the Upper Blue Nile Basin and its Impact on Grand Ethiopian Renaissance Dam water Resources system>> በሚል ርዕስ የኮሌጁ መምህራንና የትምህርት ክፍሉ ተመራቂ ተማሪዎች በተገኙበት በመምህርና ተመራማሪ ካስየ…

Read More

2nd National Research Conference

Mekdela Amba University is hosting the 2nd National Research Conference. (May 17/2016 Public and International Relations) Mekdela Amba University vice president office of Academics, Research,Technology transfer and community service is hosting its second national research conference with the theme “Holistic Research: Fostering Synergy across Fields” The University’s Vice President of Administration and Development, Dr. Sewageng…

Read More